General
ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሠነ መሠረታዊ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማህበር በኢትዮጵያ እና ቤላሩስ የቢዝነስ ለቢዝነስ ውይይት ላይ ተሣተፈ።
በሀገር አቀፍና በዓለም አቀፍ ዝግጅቶች ያለውን ተሣትፎ በማሣደግ ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በትብብር ለመሥራት ዝግጁ የሆነው የኢንፊኒቲ የሥራ አመራር ኮሚቴ አባል ዶክተር ጸጋነው አዲሱ ተሣትፈዋል።
Read Full Article